ኢትዮጵያ በጀመረችው የኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም የመጀመሪያዎቹ ወራት በታየው ስኬት ምክኒያት እስከ አኹን 1.5 ቢሊዮን ዶላር መለቀቁን የተናገሩት፣ የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም /አይ.ኤም.ኤፍ/ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጆርጂዬቫ፣ ዜጎቿ ውጤቱን በትዕግሥት እንዲጠብቁ ጥሪ አቅርበዋል። ...
የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረፕም እና የጃፓኑ ጠቅላይ ምኒስትር ሺጌሩ ኢሺባ ትላንት በዋይት ሃውስ ተገናኝተው፣ ለአሜሪካና ጃፓን “አዲስ ወርቃማ ዘመን” መጥቷል ሲሉ አውጀዋል። የሺጌሩ ኢሺባ ...
የሩዋንዳው ፕሬዝደንት ፖል ካጋሜ እና የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ አቻቸው ፊሊክስ ቺሴኬዲ በታንዛኒያ እየተካሄደ ባለውና የአካባቢው ሃገራት በኮንጎ አስቸኳይ የተኩስ አቁም እንዲደረግ በጠየቁበት ጉባኤ ...
በማሊ በወታደራዊ አጀብ ይጓዙ በነበሩ ተሽከርካሪዎች ላይ በእስልምና አክራሪዎች ሳይፈጸም አልቀርም በተባለ ጥቃት 32 ሰዎች መሞታቸውን ባለሥልጣናት ዛሬ አስታውቀል። ተጓዦቹ በሃገሪቱ ወታደሮችና በሩሲያው ቅጥር ወታደሮች ወይም ዋግነር ቡድን አጃቢነት ይንቀሳቀሱ እንደነበርና፣ በሰሜናዊ የሃገሪቱ ክፍል ወደሚገኝ አንድ ...
ሐማስ ተጨማሪ ሶስት እስራኤላዊያንን ሲለቅ፣ እስራኤል 183 ፍልስጤማውያን እስረኞችን ለቀቀች። በተኩስ ማቆም ስምምነቱ መሠረት የተለቀቁት እስራኤላውያን የገረጡና የተዳከሙ መሆናቸው ተዘግቧል። ...
The code has been copied to your clipboard. The URL has been copied to your clipboard ...
The code has been copied to your clipboard. The URL has been copied to your clipboard ...
The code has been copied to your clipboard. The URL has been copied to your clipboard ...
ፕሬዝደንት ትረምፕ በመጀመሪያው የሥልጣን ዘመናቸው የወሰዱትን እርምጃ በመድገም፤ በአሜሪካ ዜጎች ላይ ወይም እንደ እስራኤል ባሉ አጋሮቻቸው ላይ ምርመራ ባደረጉ፣ በአለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት - ...
UN human rights chief Volker Turk told an emergency meeting of the Human Rights Council that he was deeply disturbed by the ...